ኢትዮጵያዊው ምሁር፣ ደራሲ እና የንጉሣዊ ቤተሰብ ተወላጅ የሆኑት ልዑል አስፋወሰን አሰራተ ካሳ በአውሮፓ ፓርላማ ፊት ባደረጉት ጠንካራ ንግግር፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ፣ በተለይም በአማራ ህዝብ እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ባለው እና በስፋት በማይዘገበው ጥልቅ አደጋ ላይ ያላቸውን ዝምታ እንዲሰብሩ አሳስበዋል። በባለብዙ–ዘርፍ ቀውስ ውስጥ ያለች ሀገር ልዑል አስፋወሰን ንግግራቸውን የጀመሩት የኢትዮጵያን የውድቀት መጠን በማብራራት
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮችና በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈጸመውን ሥርዓታዊ የዘር ማጥፋት፣ ጭፍጨፋ እና የቅዱሳት መካናት ውድመትን በጥብቅ የሚያወግዝ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በረጅም የታሪክ ዘመናት በእምነታዊ እሴቶቿ፣ በኪነ-ህንፃ፣ በስነ-ጥበብ፣ በስነ-ስዕል፣ በዜማ፣ በፊደል፣ በትምህርት፣ በስነ-ምግባርና በታሪክ ረገድ ለሀገሪቱ ህልውና የላቀና ወደር የሌለው ባለውለታ መሆኗ ይታወቃል። ከሁሉም በላይ ሀገራችን በወራሪ ኃይሎች ሳትደፈር
In the hills and villages of Ethiopia’s Amhara region, a war is being waged not only with guns and drones, but against the bodies of women and girls. A peer-reviewed study published in the Advances in Social Sciences Research Journal by Gothenburg University professor Girma Berhanu documents an escalating pattern of sexual and gender-based violence
This article was first published by Borkena Media and is republished here for informational purposes only. What “Genocide” Means Under International Law Genocide is not a rhetorical term. It is a crime defined in binding international law. The 1948 United Nations Convention on the Prevention and Punishment of the Crime of Genocide, adopted in the
የአማራን ህዝብ በጠላትነት እና በአጥቂነት የሚፈርጅ እና በጥላቻ-ተኮር የሃሰት ትርክቶች ላይ የተመረኮዘ ፖለቲካዊ ስርዓት መምጣቱን ተከትሎ መላው የአማራ ህዝብ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ለሁለንተናዊ ስርዓት-መር ጥቃቶች እና ጭቆናዎች መጋለጡ በአደባባይ የተገለጠ እውነት ነው። በአማራ ህዝብ ላይ የተከፈተውም መንግስት-መር ጥቃት ከእለት ተለት አስተዳደራዊ መድሎ እስከ ህልውና ስጋት ድረስ የተዘረጋ መሆኑ ይታወቃል።ይህንንም በመረዳት እና የተደቀነውንም የህልውና ስጋት
በተለያዩ የአውሮፓ እና የሰሜን አሜሪካ ከተሞች ለአንድ ወር በቆየው የተቀናጀ ሰልፍ ፥ ተሳታፊዎች ፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና በአብይ አህመድ ዘር ጨፍጫፊ መንግስት ላይ ማዕቀብ እንዲጣልም ጠይቀዋል! እ.አ.አ ከጥቅምት 26 እስከ ህዳር 27 ፣ 2025 ዓ.ም ድረስ ፥ የአለም አቀፉ የአማራ ማህበራት ህብረት እና በየሀገሩ የሚገኙት አጋሮቹ “የአማራ እናት እምባ” በሚል