ኢትዮጵያዊው ምሁር፣ ደራሲ እና የንጉሣዊ ቤተሰብ ተወላጅ የሆኑት ልዑል አስፋወሰን አሰራተ ካሳ በአውሮፓ ፓርላማ ፊት ባደረጉት ጠንካራ ንግግር፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ፣ በተለይም በአማራ ህዝብ እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ባለው እና በስፋት በማይዘገበው ጥልቅ አደጋ ላይ ያላቸውን ዝምታ እንዲሰብሩ አሳስበዋል።ልዑል አስፋወሰን የሩዋንዳውን የዘር ማጥፋት፣ የያዚዲ የዘር ማጥፋት እና የስሬብሬኒካ ጭፍጨፋን ታሪክ በማስታወስ፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እጁን አጣጥፎ በመቀመጥ ቆይቶ በኋላ ላይ ጸጸቱን የገለጸባቸውን ወቅቶች አውስተዋል። ጸጸት ፍትህ ፍትህ ሊያመጣ እንደማይችል በመሞገት፣ ዓለም በኢትዮጵያ ውስጥ ተመሳሳይ ስህተት እንዳይደግም ጥሪ አቅርበዋል።
History shows that genocide is rarely acknowledged while it is happening. Recognition usually comes later, after the graves have been counted and the survivors are too few to speak. The Amhara people are not waiting for a courtroom verdict. They are dying. The law says this is genocide. The framework says this is genocide. The world’s foremost genocide prevention experts say this is genocide. The survivors, those still alive to speak, are telling us this is genocide.
በተለያዩ የአውሮፓ እና የሰሜን አሜሪካ ከተሞች ለአንድ ወር በቆየው የተቀናጀ ሰልፍ ፥ ተሳታፊዎች ፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና በአብይ አህመድ ዘር ጨፍጫፊ መንግስት ላይ ማዕቀብ እንዲጣልም ጠይቀዋል!
May 2026
March 2026
November 2025
October 2025
May 2025
We would love to hear from you.
Feel free to reach out using the below details.
Robijnstraat 12 2, 1074VE Amsterdam