ኢትዮጵያዊው ምሁር፣ ደራሲ እና የንጉሣዊ ቤተሰብ ተወላጅ የሆኑት ልዑል አስፋወሰን አሰራተ ካሳ በአውሮፓ ፓርላማ ፊት ባደረጉት ጠንካራ ንግግር፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ፣ በተለይም በአማራ ህዝብ እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ባለው እና በስፋት በማይዘገበው ጥልቅ አደጋ ላይ ያላቸውን ዝምታ እንዲሰብሩ አሳስበዋል። በባለብዙ–ዘርፍ ቀውስ ውስጥ ያለች ሀገር ልዑል አስፋወሰን ንግግራቸውን የጀመሩት የኢትዮጵያን የውድቀት መጠን በማብራራት
In the hills and villages of Ethiopia’s Amhara region, a war is being waged not only with guns and drones, but against the bodies of women and girls. A peer-reviewed study published in the Advances in Social Sciences Research Journal by Gothenburg University professor Girma Berhanu documents an escalating pattern of sexual and gender-based violence
በተለያዩ የአውሮፓ እና የሰሜን አሜሪካ ከተሞች ለአንድ ወር በቆየው የተቀናጀ ሰልፍ ፥ ተሳታፊዎች ፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና በአብይ አህመድ ዘር ጨፍጫፊ መንግስት ላይ ማዕቀብ እንዲጣልም ጠይቀዋል! እ.አ.አ ከጥቅምት 26 እስከ ህዳር 27 ፣ 2025 ዓ.ም ድረስ ፥ የአለም አቀፉ የአማራ ማህበራት ህብረት እና በየሀገሩ የሚገኙት አጋሮቹ “የአማራ እናት እምባ” በሚል