የአማራን ህዝብ በጠላትነት እና በአጥቂነት የሚፈርጅ እና በጥላቻ-ተኮር የሃሰት ትርክቶች ላይ የተመረኮዘ ፖለቲካዊ ስርዓት መምጣቱን ተከትሎ መላው የአማራ ህዝብ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ለሁለንተናዊ ስርዓት-መር ጥቃቶች እና ጭቆናዎች መጋለጡ በአደባባይ የተገለጠ እውነት ነው። በአማራ ህዝብ ላይ የተከፈተውም መንግስት-መር ጥቃት ከእለት ተለት አስተዳደራዊ መድሎ እስከ ህልውና ስጋት ድረስ የተዘረጋ መሆኑ ይታወቃል።ይህንንም በመረዳት እና የተደቀነውንም የህልውና ስጋት
The Amhara region of Ethiopia faces a severe and escalating crisis, marked by widespread violence and profound human suffering. Reports from the ground indicate that the conflict is tearing apart the very fabric of society, with some drawing chilling parallels to precursors of genocides. Amidst this crisis, civil society groups and a unified Amhara resistance