Skip to content

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮችና በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈጸመውን ሥርዓታዊ የዘር ማጥፋት፣ ጭፍጨፋ እና የቅዱሳት መካናት ውድመትን በጥብቅ የሚያወግዝ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በረጅም የታሪክ ዘመናት በእምነታዊ እሴቶቿ፣ በኪነ-ህንፃ፣ በስነ-ጥበብ፣ በስነ-ስዕል፣ በዜማ፣ በፊደል፣ በትምህርት፣ በስነ-ምግባርና በታሪክ ረገድ ለሀገሪቱ ህልውና የላቀና ወደር የሌለው ባለውለታ መሆኗ ይታወቃል። ከሁሉም በላይ ሀገራችን በወራሪ ኃይሎች ሳትደፈር

Admin
June 15, 2026

የአማራን ህዝብ በጠላትነት እና በአጥቂነት የሚፈርጅ እና በጥላቻ-ተኮር የሃሰት ትርክቶች ላይ የተመረኮዘ ፖለቲካዊ ስርዓት መምጣቱን ተከትሎ መላው የአማራ ህዝብ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ለሁለንተናዊ ስርዓት-መር ጥቃቶች እና ጭቆናዎች መጋለጡ በአደባባይ የተገለጠ እውነት ነው። በአማራ ህዝብ ላይ የተከፈተውም መንግስት-መር ጥቃት ከእለት ተለት አስተዳደራዊ መድሎ እስከ ህልውና ስጋት ድረስ የተዘረጋ መሆኑ ይታወቃል።ይህንንም በመረዳት እና የተደቀነውንም የህልውና ስጋት

Admin
January 24, 2026