ከቀን 09/05/ 2018 ዓ.ም ጀመሮ የአማራ ህዝብ ትግል በአንድነት እና በወጥነት የሚመራበት ተቋማዊ አሰራር እና ትግሉን የሚመራ ድርጅት በይፋ ተበስሯል። ይህንንም ተከትሎ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነውን የህልውና ስጋት ለመቀልበስ እና ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ በማምጣት የእኩል እድል ተጠቃሚነት፣ ፍትህ፣ ነጻነት እና የህግ የበላይነት የተረጋገጡባት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እውን የማድረጉን ትግል የሚመራ ድርጅት ሆኖ ተወልዷል።
በተለያዩ የአውሮፓ እና የሰሜን አሜሪካ ከተሞች ለአንድ ወር በቆየው የተቀናጀ ሰልፍ ፥ ተሳታፊዎች ፥ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና በአብይ አህመድ ዘር ጨፍጫፊ መንግስት ላይ ማዕቀብ እንዲጣልም ጠይቀዋል!
Church officials and local witnesses allege that Oromo armed groups, reportedly supported in some cases by local authorities, have carried out targeted attacks against Amhara Orthodox Christians in the Arsi Zone of Ethiopia’s Oromia Region. At least two dozen people, including priests, were killed in late October and early November, sparking outrage and fresh fears of religiously and ethnically motivated violence.
November 2025
October 2025
May 2025
We would love to hear from you.
Feel free to reach out using the below details.
Robijnstraat 12 2, 1074VE Amsterdam